በ118 ዓመቱ ባቡር - ከድሬዳዋ ሼኒሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግን ለመሳተፍ ወደድሬዳዋ ለገቡ ክለቦች፣ ዳኞችና ሌሎችም የስፖርት ቤተሰቦች በዕድሜ ጠገቡ የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ጉዞ ተዘጋጅቷል። ጉዞው በከፊል ይህን ይመስላል።