በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጀመረ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል ለሰባት ቀናት ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት በአንዳንድ አካባቢዎች መመለስ ጀምሯል።