ድምጽ በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጀመረ ኤፕሪል 07, 2021 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል ለሰባት ቀናት ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት በአንዳንድ አካባቢዎች መመለስ ጀምሯል።