በነ አቶ ጃዋር ጉዳይ ምሥክርነት የሚሰማው በግልፅ እንዲሆን ችሎት ወሰነ

Your browser doesn’t support HTML5

ዓቃቤ ህግ በእነ ጃዋር መሀመድ ላይ በዝግ ችሎት ላሰማ ያለውን የምስክር የአሰማም ሂደት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጓል::