ድምጽ በነ አቶ ጃዋር ጉዳይ ምሥክርነት የሚሰማው በግልፅ እንዲሆን ችሎት ወሰነ ኤፕሪል 06, 2021 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 ዓቃቤ ህግ በእነ ጃዋር መሀመድ ላይ በዝግ ችሎት ላሰማ ያለውን የምስክር የአሰማም ሂደት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጓል::