ድምጽ ኤርትራ በኮቪድ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው አህጉራዊ በረራ ሊጀምር ነው ኤፕሪል 06, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 ኤርትራ በኮቪድ-19 ምክንያት ከአንድ ዓመት በፊት አቋርጣው የነበረው አህጉራዊ በረራ በመጭው ሚያዚያ አጋማሽ እንደሚጀመር የትራንስፖርትና የመገናኛ ሚኒስቴሩ ትናንት አስታውቋል።