ድምጽ በትግራይ አካባቢዎች መብራት ከጠፋ ሳምንት ሆነው ኤፕሪል 05, 2021 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል አብዛኛው አካባቢ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ከተቋረጠ አምስተኛ ቀን ተቆጠረ። የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የመቋረጡ መንግስኤ ምን እንደሆነ እስካሁን እንዳላወቀው ጠቅሶ ችግሩን ለማወቅ እየጣረ መሆኑን ገልጿል።