የአቶ አብዲ ረጋሳ የፍ/ቤት ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ /ሥራ አስፈፃሚ አባል አቶ አብዲ ረገሳ ዛሬ በኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድቤት ወንጀል ችሎት ቀርበዋል።
የመከላከያ ምስክሮችን ለመስማት የተያዘው ቀጠሮ ምስክሮች ባለመገኛታቸው ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
Your browser doesn’t support HTML5