የሶማሌ ፓርቲዎች ለምርጫ ዝግጁ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
በሶማሌ ክልል ለምርጫ ለመወዳደር የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስፈላጊውን የምርጫ ዝግጅት እያደረጉ መሆናቸውን አታወቁ። ከእጩ ምዝገባ ጋር በተያያዘ ምርጫ ቦርድ ላይ ሲያቀርቡት የነበሩ ቅሬታዎችም አብዛኞቹ መቀረፋቸውን አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5