ድምጽ የሶማሌ ፓርቲዎች ለምርጫ ዝግጁ ናቸው ኤፕሪል 01, 2021 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 በሶማሌ ክልል ለምርጫ ለመወዳደር የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስፈላጊውን የምርጫ ዝግጅት እያደረጉ መሆናቸውን አታወቁ። ከእጩ ምዝገባ ጋር በተያያዘ ምርጫ ቦርድ ላይ ሲያቀርቡት የነበሩ ቅሬታዎችም አብዛኞቹ መቀረፋቸውን አስታውቀዋል።