ድምጽ እነአቶ አራርሶ ቢቂላ ፍ/ቤት ሊሄዱ ነው ማርች 30, 2021 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 በአቶ አራርሶ የሚመራው ኦነግ ያካሄደውን ጠቅላላ ጉባዔ ውድቅ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መወሰኑን በአቶ አራርሶ ቢቂላ የሚመራው ኦነግ ተቃውሞታል። ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስድ አስታውቋል።