ዋልያዎቹ አለፉ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስምንት አመታት በኋላ ዳግም ለአፍሪካ ዋንጫ አልፏል። “ከተሰራ የማይመጣ ውጤት የለም” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት የደስታ መግለጫ መልዕክት።
Your browser doesn’t support HTML5