ድምጽ ዋልያዎቹ አለፉ ማርች 30, 2021 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስምንት አመታት በኋላ ዳግም ለአፍሪካ ዋንጫ አልፏል። “ከተሰራ የማይመጣ ውጤት የለም” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት የደስታ መግለጫ መልዕክት።