ዋልያዎቹ አለፉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስምንት አመታት በኋላ ዳግም ለአፍሪካ ዋንጫ አልፏል። “ከተሰራ የማይመጣ ውጤት የለም” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት የደስታ መግለጫ መልዕክት።