ከእጩዎች ጋር በተያያዘ ለቀረቡ አቤቱታዎች መፍትሔ እንደሰጠ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
ከእጩዎች ጋር በተያያዘ ከተፎካካሪዎች ለቀረቡ 50 ያህል አቤቱታዎች መፍትሔ እንደሰጠ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። ተፎካካሪ ፓርቲዎች ግን አሁንም መፍትሔ የሚሹ ስህተቶች አሉ ይላሉ።
ቦርዱ ብሔራዊ በሚባሉ ጉዳዮች ክርክር ለማዘጋጀት መብትም ሆነ ሕጋዊ ግዴታ እንዳለበትም አስታወቀ።