ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን

Your browser doesn’t support HTML5

ሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ውስጥ ለብዙ ዓመታት በስደት የቆዩ ኢትዮጵያዊያን ሃገሪቱ ያለችበት ሁኔታ ህይወታቸውን እንዳከበደው፣ የማገለል አድራጎቶች እንደሚፈፀሙባቸው እየተናገሩ ነው። ለተባበሩት መንግሥታት የስደት ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር /ዩኤንሲኤችአር/ ያቀረቧቸው አቤቱታዎች ምላሽ እንዳላገኙም ገልፀዋል።