የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ወርክሾፕ እምቅ አቅም

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር ከትራንስፖርት አገልግሎት ባሻገር ለበርካታ ግዙፍ ፋብሪካዎች ጥገናና ግብዓት ምርት የሚሆን አቅም እንዳለው የድርጅቱ የድሬዳዋ ተጠሪ ኃላፊ አቶ ሀይለየሱስ ደምስ ይገልፃሉ።