የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር ወርክሾፕ እምቅ አቅም
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር ከትራንስፖርት አገልግሎት ባሻገር ለበርካታ ግዙፍ ፋብሪካዎች ጥገናና ግብዓት ምርት የሚሆን አቅም እንዳለው የድርጅቱ የድሬዳዋ ተጠሪ ኃላፊ አቶ ሀይለየሱስ ደምስ ይገልፃሉ።
Your browser doesn’t support HTML5