ኢዜማ በባሕር ዳር

Your browser doesn’t support HTML5

የ2013 ዓ.ም ሀገራዊ ምርጫ ትልቅ ተስፋ የተጣለበት በመሆኑ ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ህብረተሰቡ በንቃት እንዲሳተፍ ኢዜማ ጥሪ አቅርቧል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጥሪውን ያቀረበው በባሕር ዳር ከተማ የምረጡኝ ቅስቀሳ ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ባስጀመረበት ሥነ ስርዓት ነው።