ፕሬዚዳንት ኬንያታ የፖለቲካ ስብሰባን ለአንድ ወር አገዱ

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያዉ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ዛሬ በሀገሪቱ እየተንራፋ የመጣዉን ኮቪድ-19 ወረርሺኝ ለምግታት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ፣ በተለይ ለቫይረሱ መስፋፋት መነሻ የተባለውን የፖለቲካ ስብሰባ ለአንድ ወር እንዲታገድ ውሳኔ አሳልፈዋል።