ፕሬዚዳንት ኬንያታ የፖለቲካ ስብሰባን ለአንድ ወር አገዱ
Your browser doesn’t support HTML5
የኬንያዉ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ዛሬ በሀገሪቱ እየተንራፋ የመጣዉን ኮቪድ-19 ወረርሺኝ ለምግታት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ፣ በተለይ ለቫይረሱ መስፋፋት መነሻ የተባለውን የፖለቲካ ስብሰባ ለአንድ ወር እንዲታገድ ውሳኔ አሳልፈዋል።
Your browser doesn’t support HTML5