ድምጽ መተከል ዞን ውስጥ ሰዎች ተገደሉ ማርች 05, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን ድባጤ ወረዳ ውስጥ “ባለፈው ሳምንት 26 ሰዎች በመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች ተገደሉ” ሲሉ የዐይን እማኞች ለቪኦኤ ተናግረዋል።