መተከል ዞን ውስጥ ሰዎች ተገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን ድባጤ ወረዳ ውስጥ “ባለፈው ሳምንት 26 ሰዎች በመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች ተገደሉ” ሲሉ የዐይን እማኞች ለቪኦኤ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5