መተከል ዞን ውስጥ ሰዎች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን ድባጤ ወረዳ ውስጥ “ባለፈው ሳምንት 26 ሰዎች በመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎች ተገደሉ” ሲሉ የዐይን እማኞች ለቪኦኤ ተናግረዋል።