የሲዳማ ክልል የምርጫ ዝግጅት

Your browser doesn’t support HTML5

6ኛውን ክልላዊ እና ሃገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጋቸውንና የሰላምና የጸጥታ ሁኔታ አስተማማኝ መሆኑን ማረጋገጣቸውን የሲዳማ ክልል እንደራሴዎች አስታወቁ። በክልሉ በምርጫው ከሚወዳደሩ ፓርቲዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የሲዳማ አንድነት ፓርቲ ከዝግጅት ይልቅ ዳተኝነት አለ ይላል።