መጪው ምርጫና የፀጥታ ሥጋት

Your browser doesn’t support HTML5

የፊታችን ግንቦት ለሚደረገው የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምርጫ መራጩም ሆነ ተመራጩ ከስጋት ነፃእንዲሆኑና የዜጎች ደህንነት እንዲጠበቅ የፀጥታ ኃይሎች ገዢውንና ተቃዋሚ ፓርቲውን ሳይለዩ ሰላምናደህንነት የማስጠበቅሥራ ለመሥራት መዘጋጀት እንደሚገባቸው የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የፖለቲካፓርቲዎች ገልፀዋል።