“ሰዎች እያደረጉት ያለው እርብርብ ልብ የሚነካ ነው” - አርቲስት ታማኝ በየነ

Your browser doesn’t support HTML5

ግሎባል አሊያንስ ከሌሎች የሰብዓዊ መብት ማኅበራትና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመሆን ለትግራይናለመተከል ተጎጂዎች እርዳታ ለማሰባሰብ የሚያደርገው ርብርብ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተለመደ የመጣውንየተቸገሩ ሰዎችን ለመርዳት በማንነት እና በብሔር የመቧደን እንቅስቃሴ የመቀየር አላማ እንዳለው የድርጅቱዴሬክተር አርቲስት ታማኝ በየነ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።