በቤንሻንጉል ጉምዝ ከ100 በላይ ሰላማዊ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ከጥቃቱ ያመለጡ ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በኩጂ ቀበሌ ውስጥ ከመቶ በላይ ሰላማዊ ሰዎችበታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እየተናገሩ ነው። የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግሥትም ጥቃቱበሲቪሎቹ ላይ መፈፀሙን አረጋግጧል።