ድምጽ በኢትይጵያና ሱዳን ድንበር ጉዳይ የአምባሳደር ዲና ማብራሪያ ዲሴምበር 23, 2020 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ያለው የድንበር ችግር የብዙ ኃይሎች እጅ ያለበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።