በኢትይጵያና ሱዳን ድንበር ጉዳይ የአምባሳደር ዲና ማብራሪያ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ያለው የድንበር ችግር የብዙ ኃይሎች እጅ ያለበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።