በማይካድራ በጅምላ ለተገደሉ መታሰቢያ መሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

Your browser doesn’t support HTML5

የማይካድራ ነዋሪዎች በከተማው በጅምላ የተገደሉ ሰዎችን እየዘከሩ ሲሆን ዝክር የወጡት ከ600 እስከ 1000 ለሚደርሱ መሆኑን የኢትዮያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታውቋል::