ድምጽ በማይካድራ በጅምላ ለተገደሉ መታሰቢያ መሰረት ድንጋይ ተቀመጠ ዲሴምበር 23, 2020 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 የማይካድራ ነዋሪዎች በከተማው በጅምላ የተገደሉ ሰዎችን እየዘከሩ ሲሆን ዝክር የወጡት ከ600 እስከ 1000 ለሚደርሱ መሆኑን የኢትዮያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታውቋል::