ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በመተከል

Your browser doesn’t support HTML5

ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዛሬ ሄደው ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር የተወያዩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአካባቢው የህግ የበላይነትን ማስከበር ዋነኛ አጀንዳቸው መሆኑን አስታውቀዋል።