"የኢትዮጵያ መንግሥት ትግራይ ክልል ውስጥ ያካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ ህጋዊ ነው” - ሙሳ ፋኪ ማሃማት

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት ትግራይ ክልል ውስጥ ያካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ “ህጋዊ ነው” ሲሉየአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ተናግረዋል።