የጉምዝ ታጣቂዎች በአዊ ዞን ጥቃት ማድረሳቸውን አስተዳደሩ ገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ጓንጓ ወረዳ መንግሥት “የጉምዝ ታጣቂዎች ናቸው” ያላቸው በአርሶ አደሮች ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5