በጎንደር ሕክምና እየተከታተሉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ

Your browser doesn’t support HTML5

“የሕግ ማስከበር ዘመቻው ያስገኘው ውጤት በቶሎ እንድናገግም ከሠራዊቱ ጋር እንድንቀላቀል የሚያነቃቃ” ነው ሲሉ በትግራዩ ጦርነት የቆሰሉና በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተከታተሉ የሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ተናግረዋል::