ከሱዳን ጋር መግባባት የታየበት ውይይት መደረጉን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ከቀናት በፊት ያካሄዱት ውይይት መግባባት የታየበትና ፍሬያማእንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5