ድምጽ ከሱዳን ጋር መግባባት የታየበት ውይይት መደረጉን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ ዲሴምበር 17, 2020 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ከቀናት በፊት ያካሄዱት ውይይት መግባባት የታየበትና ፍሬያማእንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ገለፀ።