ከሱዳን ጋር መግባባት የታየበት ውይይት መደረጉን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ከቀናት በፊት ያካሄዱት ውይይት መግባባት የታየበትና ፍሬያማእንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ገለፀ።