ብልጽግና ለምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በዚህ ዓመት ይካሄዳል ለተባለው ብሄራዊ ምርጫ እየተዘጋጀ መሆኑን ገዥው ብልፅግና ፓርቲ አስታውቋል።