በአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ በደልን የሚቃወም ትዕይንተ-ህዝብ ተደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ የአማራ ድርጅቶች እና የሲቪክ ማህበራት ያስተባበሩት ትዕይንተ -ህዝብ በትናንትናው ዕለት በዋሺንግተን ዲሲ ካፒታል ሂል አደባባይ ተካሄዷል።