የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መንግስት በጥፋት ሃይሎች ላይ እርምጃ እንዲወስድ እና መከላከያ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጠየቀ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞነ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ብሄርን ለይቶ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ እና አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮቹ በእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በመተው በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ለመወያየት ጥያቄ በማቅረባቸው እና ጥያቄያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ውይይት አድርገዋል፡፡