"ሕጻናት የንግግር ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ መምህራን እና ወላጆች ሃላፊነት አለባቸው" ሃና አበበ

Your browser doesn’t support HTML5

ሲናገሩ መንተባተብ/መጎላድፍ ያላባቸው ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ በቁምነገር የመደመጥ እድላቸው በጣም አናሳ ነው በዚhም የተነሳ ብዙዎቹ ለስነልቦና ችግሮች ይዳረጋሉ፡፡ በዚህ ዙሪያ ይበልጥ ግንዛቤ ለመጨበጥ እና በኢትዮጵያስ ያለው ሁኔታ ምን ይመስላል የሚለውን ለመቃኘት በመደበኛነት በኖርዌይ ኦስሎ ነዋሪ የሆኑትን የስነልሳን እና የቋንቋ ሃኪም ወ/ሮ ሃና አበበን ጋብዘናል፡፡