ለድሬደዋ ተማሪዎች አራት አማራጮች ቀረቡ

Your browser doesn’t support HTML5

ድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በአስተዳደሩ ትምህርት ለማስጀመር አራት ዓይነት አማራጮችን ሊጠቀም ማሰቡን አስታወቀ። የአስተዳደሩ ትምሕርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የህጻናትን ደህንነት ባስጠበቀ መልኩ ትምህርት እናስጀምራለን ብለዋል። መግለጫውን የተከታተለው አዲስ ቸኮል ዝርዝር ዘገባ አለው።