“የኢትዮጵያን አንድነትና ሉዓላዊነት ወደ ኋላ የሚመልስ አንዳች ሃይል የለም” - አቶ ሽመልስ አብዲሳ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልሉ በ2011 እና 2012 ዓ.ም ተፈጥሮ የነበረው የፀጥታ መታወክ ችግር ለመፍታት ለሠሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እና የፀጥታ ኃይል አባላት እውቅና ተሰጣቸው። የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው እና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሥነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።