አቶ ልደቱ አያሌው በድጋሚ ሌላ ቀጠሮ ተሰጣቸው
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ብሔራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው ለቀረበባቸው ክስ ለመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ብይን ተቀጥረው የነበረ ቢሆንም ብይኑ ሳይሰጥ ቀርቷል።
Your browser doesn’t support HTML5