ድምጽ የትግራይ ክልል የምርጫ ውጤት እና የወንበር ክፍፍል ኦክቶበር 01, 2020 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 የትግራይ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ምርጫ ወንበር ላላገኙ ፓርቲዎች ያለ ድምፅእንዲሳተፉ 15 ወንበሮች በምክርቤቱ እንዲሰጥ ባለፈው ሳምንት መወሰኑ ይታወሳል።