“ለክብራቸው በሚመጥን መልኩ ይሸኛሉ” - ኮሚቴው

Your browser doesn’t support HTML5

አንጋፋው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) መስራች፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እና የአደባባይ ምሑር ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም በ90 ዓመታቸው ሕይወታቸው አልፏል። ዛሬ የተቋቋመው ከቀብር አስፈፃሚ ኮሚቴ ለክብራቸው በሚመጥን መልኩ በሚሰናደ ሥነ ሥርዓት ሽኝታቸው ይከናወናል ብሏል።