ፈለክ የፊት ማስክ የብቃት ማረጋገጫ አገኘ

Your browser doesn’t support HTML5

ፈለክ ኖትቡክ ባለፉት አራት ዓመታት ከማተሚያ ቤቶች የሚጣሉ ወረቀቶችን መልሶ በጥቅም ላይ በማዋል ስራ ላይ ያተኮረ ተቋም ነው፡፡ ኖት ቡኮቹ ተወዳጅ ቢሆኑም ኮቪድ 19 እንደማንኛው የስራ ዘርፍ የራሱን ጫና አሳርፎበታል፡፡ ይህንን ጫና ለመቋቋም እና ለኮቪድ 19 መከላከል ላይ የራሳቸውን አስተዋጻኦ ለማበርከት ማምረት የጀመሩት የፊት ማስክ የብቃት ማረጋገጫ አግኝቷል፡፡ ኤደን ገረመው የድርጅቱን መስራች አቶ ሱሌማን ዳዊትን አነጋራለች፡፡