ድምጽ “በመልሶ ማልማት በሚል ምክንያት ማፈናቀል ከለውጡ በኋላ ቆሟል” ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ ኦገስት 14, 2020 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን “መልሶ ማልማት በሚል ምክንያት ማፈናቀል ከለውጡ በኋላ ቆሟል” ብለዋል ምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ።