የትግራይ ክልል መንግስትለ1568 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወስነ

Your browser doesn’t support HTML5

የክልሉ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ እንዳስታወቀው የኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ተብሎ የይቅርታ መምርያ የሚያሟሉ የህግ ታራሚዎች እንዲፈቱ ተወስኗል::