የትግራይ ክልል መንግስትለ1568 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወስነ
Your browser doesn’t support HTML5
የክልሉ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ እንዳስታወቀው የኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ተብሎ የይቅርታ መምርያ የሚያሟሉ የህግ ታራሚዎች እንዲፈቱ ተወስኗል::
Your browser doesn’t support HTML5