በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ከዐስር በላይ ኢትዮጵያውያን በኮቪድ-19 ሞቱ
Your browser doesn’t support HTML5
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ መስፋፋት ከጀመረ አንስቶ እስካሁን ባለው ጊዜ እዚያ በስደተኛነት ይኖሩ የነበሩ ከአሥር በላይ ኢትዮጵያዊያን በበሽታው ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5