ኮሮናቫይረስ በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን እየተስፋፋ ነው ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

ኮሮናቫይረስ በኦሮምያ ክልል በተለይም በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን እየተስፋፋ መሆኑን የኦሮምያ ጤና ቢሮ ገልጿል። በክልሉ ውስጥ ቁጥራቸው ከመቶ ያላነሰ እሥረኞ ለቫይረሱ መጋለጣቸውን የክልሉ የጤና ቢሮ ለቪኦኤ አስታውቋል።