እነ አቶ እስክንድር ነጋ በመንግሥት ጠበቃ እንዲቀርቡ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
እነ አቶ እስክንድር ነጋ በተጠረጠሩበት ወንጀል በቀዳሚ ምርመራ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮችን እንደማይሰሙ በመግለፅ ጠበቆቻቸውን አሰናበቱ። ፍርድ ቤቱ በበኩሉ መንግሥት ተከላካይ ጠበቃ አቁሞላቸው እንዲቀርቡ ትዕዛዝ ሰጠ።
Your browser doesn’t support HTML5