የኢድ -አል- አድሐ ወግ ከአባስ ሁሴን ጋር

.

አባስ ሁሴን በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዎ ከ20 ዓመት በላይ የኖረ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ነው። አባስ ከሚታወቅበት የንግድ እንቅስቃሴ በተጨማሪ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያንን በሚያግዙ የበጎ አድራጎት ስራዎችም ንቁ ተሳታፊነቱ ይታወቃል።

የኮቪድ 19 መስፋፋትን ተከትሎ አባስ እንደለመደው ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር ተሰባስቦ የኢድ -አል -አድሃን በዓል ማክበር ባይችልም፣ ያለፉ በዓሎችን ትዝታዎች እየዘከረ ከቤተሰቦቹ ጋር በዓሉን ለማሳለፍ እንደጣረ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ተናግሯል።

ሀብታሙ ስዩም እና አባስ ሁሴን በተዛማች ጉዳዮች ላይ ያደረጉትን ቆይታ ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአረፋ በዓል እና ኮቪድ 19 ፣ ምጥን ቆይታ ከአባስ ሁሴን ጋር