በመጪው ነሃሴ ከኬኒያ ወደኢትዮጵያ በሚገባው አንበጣ ምክንያት እስከ 1 ሚሊየን ሰው ሊራብ ይችላል- ፋኦ

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ)ባለፈው ሳምንት ያወጣው ሪፖርት፤ ደግሞ በቀጣዩ ነሃሴ ከኬኒያ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ የበርሃ አንበጣ በቶሎ በቁጥጥር ስር ካልዋለ ከ1 ሚሊየን በላይ የሚሆን ህዝብ ሊራብ እንድሚችል አመላክቷል፡፡