"ማስታወቂያዎቻችን እና የጥበብ ስራዎቻችን የሴቶችን ጥቃት የሚያበረታቱ ናቸው" ወ/ሮ መዓዛ አክሊሉ

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካን ክርኤቲቭ ማይንድስ የተሰኘው ተቋም ከሰሞኑ ሴቶች በስነ ጽሁፍ ውስጥ የሚገለጹበትን አውድ ገመግሟል፡፡ የአፍሪካን ክርኤቲቭ ማይንድስ መስራች እና ዳይሬክተር ወ/ሮ መዓዛ አክሊሉ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር የነበራቸውን ቆይታ፤ ዘገባ ያድምጡ፡፡