ከአቶ ጃዋር መሐመድ ጋራ 35 ሰዎች ታሰሩ

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ ጃዋር መሐመድ እና ሌሎች ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌደራል ፖሊስ እና የኦሮሚያ ፖሊስ በጋራ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ።