"ኮቪድ 19 ያባባሰው የሕጻናትን ጥቃት ሰምቼ ዝም አልልም"

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች እና ተጽእኖ ፈጣሪዎች "ዝም አልልም" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሴቶችን እና የሕጻናትን ጾታዊ ጥቃት እየተቃወሙ ይገኛሉ፡፡ በአንጻሩ የአዲስ አበባ የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ቢሮም በከተማው ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶች ከመፈጸማቸው በፊት ለመከላከል እየተንቀሳቀስኩ ነው ብሏል፡፡ ኤደን ገረመው ድምጻዊት ጸደኒያ ገብረማርቆስን እና የአዲስ አበባ ሴቶች እና ሕጻናት ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ አልማዝ አብርሃን አነጋገራለች፡፡