በኮሮናቫይረስ ምክንያት ደም ባንክ አደጋ ውስጥ ውድቋል

Your browser doesn’t support HTML5

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በህብረተሰቡ ውስጥ በፈጠረው ፍራቻ ምክንያት የደም ለጋሾች ቁጥር እጅጉን ቀንሷል።ይህም በጤና ተቇማት ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን የብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት አስታውቇል። በተለይ ብስፋት የደምልገሳ ይካሄድባቸው የነበሩት ትምህርት ቤቶች መዘጋትና ከቫይረሱ ጋር ተያይዘው የወጡ መመሪያዎች ለደም ለጋሾችመመናመን አስተዋፅኦ አድርገዋል።