"ኤርትራዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እንዳይገቡ መከልከል አደጋ ላይ ጥሏቸዋል" - ሂዩማን ራይት ወች

Your browser doesn’t support HTML5

ከኤርትራ ወጥተው ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች ድንበር ላይ የሚመዘገቡበትን መስፈርት ኢትዮጵያ መቀየሯ በተለይ እድሜያቸው ለአቅም ያልደረሱ ህፃናትን አደጋ ላይ የሚጥል ነው ሲል የአለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይት ወች ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።