የኮሮናቫይረስ ስጋትና የፋሲካ በዓል ፀሎት

Your browser doesn’t support HTML5

በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ስፍራ ከሚሰጣቸውና በነገው ዕለት የሚከበረው የፋሲካ በአል በኮሮናቫይረስ ምክንያት ድምቀቱ ቀንሷል። የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚያዚያ 8 ባወጣው መግለጫ በቤተሰብ መካከል የሚካሄድ የአካል መጠያየቅ እንዳይኖር የቅድመ ጥንቃቄ መመሪያ አስተላልፏል። ከዛም በተጨማሪ የሀይማኖት ተቇማት ህብረተሰቡ ከበሽታው እንዲጠበቅ ምዕመናን ከቤታቸው ሆነው በዓሉን እንዲያከብሩ መመሪያዎችን አውጥተዋል።