የኮቪድ 19 መከላከያ እርምጃዎች ህገ-መንግስታዊነት
Your browser doesn’t support HTML5
የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመቆጣጠር የፌዴራል እና የክልል መንግስታት የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ይገኛሉ።ከእነዚህ ርምጃዎች መካከል የተወሰኑት የመንቀሳቀስ መብትን በመሰሉ የዜጎች መብቶች ላይ ገደብ የሚጥሉ ናቸው።
Your browser doesn’t support HTML5